የሃዋሳው “60 ሻማ” የኪነጥበብ ማህበር አባል የሆነው ዳዊት ረታ ያዘጋጀው “ልፅፍልሽ ነበር” የግጥም መፅሐፍ ነገ ይመረቃል፡፡ በሐዋሳ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ አዳራስ የሚመረቀው መፅሐፍ 67 ግጥሞች የያዘ ሲሆን ዋጋውም 19 ብር ነው፡፡
Saturday, 10 March 2012 11:43
“ልፅፍልሽ ነበር” ነገ ይመረቃል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና