በገጣሚ ጌዲዮን አሰፋ የተፃፉ 65 ግጥሞችን ያካተተው “መሞትህን አላምንም” የተሰኘ የግጥም መድበል ገበያ ላይ ዋለ፡፡ ገጣሚው “ጠያይም ስንኞች” በሚል የሰየማቸው እነዚህ ግጥሞች፤ በፍቅር፣ በእውነት፣ በፍትህ፣ በተፈጥሮና በአጠቃላይ የህይወት ውጣ ውረድ ዙሪያ እንደሚያጠነጥኑ ተገልጿል፡፡ በ84 ገፆች የተመጠነው የግጥም መፅሀፉ፤ በ30 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
በገጣሚ ጌዲዮን አሰፋ የተፃፉ 65 ግጥሞችን ያካተተው “መሞትህን አላምንም” የተሰኘ የግጥም መድበል ገበያ ላይ ዋለ፡፡ ገጣሚው “ጠያይም ስንኞች” በሚል የሰየማቸው እነዚህ ግጥሞች፤ በፍቅር፣ በእውነት፣ በፍትህ፣ በተፈጥሮና በአጠቃላይ የህይወት ውጣ ውረድ ዙሪያ እንደሚያጠነጥኑ ተገልጿል፡፡ በ84 ገፆች የተመጠነው የግጥም መፅሀፉ፤ በ30 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡