ሚዩዚክ ሜይ ዴይ ከኢትዮጵስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር በገጣሚ ትዕግስት ማሞ “የጎደሉ ገፆች” የግጥም መፅሀፍ ላይ ነገ ከቀኑ 8፡00 ሰዓትጀ ምሮ በወመዘክር አዳራሽ ውይይት ያካሂዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት ደራሲ፣ ሀያሲና ጋዜጠኛ ደረጀ በላይነህ እንደሆኑ የገለፀው ሚዩዚክ ሜይ ዴይ፤ ፍላጎት ያለው ሁሉ በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ ጋብዟል፡፡
Saturday, 26 November 2016 13:02
“የጎደሉ ገፆች” ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና