የገጣሚ አመለወርቅ “ዝረፈኝ” የተሰኘ የግጥም ስብስብ መፅሀፍ ነገ ረፋድ ላይ አምስት ኪሎ በሚገኘው ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በምረቃ ሥነ-ስርአቱ ላይ የተለያዩ ኪነ-ጥበባዊ ዝግጅቶች እንደሚቀርቡ ለማወቅ ተችሏል። በፍቅርና በማህበራዊ ጉዳይ ላይ የሚያጠነጥኑ ከ55 በላይ ግጥሞችን የያዘው መፅሀፉ፤ በ64 ገፆች ተቀንብቦ በ30 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
Saturday, 26 November 2016 13:05
“ዝረፈኝ” የግጥም መድብል ነገ ይመረቃል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና