እናት የማስታወቂያ ስራዎች ድርጅት ከጀርመን የባህል ማዕከልና ከወመዘክር ጋር በመተባበር “አማካሪው አልፍሬድ ኤልግ በምኒልክ ቤተ-መንግስት” በሚል ርዕስ በዮናስ ታረቀኝ ወደ አማርኛ በተተረጎመው ታሪካዊ መፅሀፍ ላይ በነገው ዕለት ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በወመዘክር አዳራሽ ውይይት ይካሄዳል፡፡
ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህር የሆኑት አቶ ብርሀኑ ደቦጭ ሲሆኑ በውይይቱ የመሳተፍ ፍላጎት ያለው ሁሉ እንዲገኝ ተጋብዟል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና