Saturday, 03 December 2016 00:00

ነገ የመጻህፍት ውይይት ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(0 votes)


      እናት የማስታወቂያ ስራዎች ድርጅት ከጀርመን የባህል ማዕከልና ከወመዘክር ጋር በመተባበር “አማካሪው አልፍሬድ ኤልግ በምኒልክ ቤተ-መንግስት” በሚል ርዕስ በዮናስ ታረቀኝ ወደ አማርኛ በተተረጎመው ታሪካዊ መፅሀፍ ላይ በነገው ዕለት ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በወመዘክር አዳራሽ ውይይት ይካሄዳል፡፡
ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህር የሆኑት አቶ ብርሀኑ ደቦጭ ሲሆኑ በውይይቱ የመሳተፍ ፍላጎት ያለው ሁሉ እንዲገኝ ተጋብዟል፡፡

Read 1052 times