Sunday, 18 December 2016 00:00

“አዙሪት” እየተነበበ ነው

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(1 Vote)

 በቅርቡ ታትሞ ለአንባቢያን የቀረበው “አዙሪት” የተሰኘው ረጅም ልቦለድ እየተነበበ ነው፡፡ የታሪኩን መቼት አዲስ አበባ፣ አሰላ፣ ሐረርና ጅግጅጋ ያደረገው ልቦለዱ፣ የደርግ መንግሥትን የመጨረሻ ወቅቶችና ኢህአዴግ ሀገሪቱን መምራት የጀመረባቸውን የመጀመሪያ ዓመታት የታሪኩ ጊዜ አድርጓል፡፡ ልቦለዱ እንደ ሀገር ለዘመናት የምንኳትንበትን መንገድና መስበር ያቃተንን አዙሪት፣ ጭብጡ በማድረግ በሰፊው ይሞግታል፡፡ በ430 ገጾች ተቀንብቦ የቀረበው መጽሐፉ፤ በ99 ብር እየተሸጠ ነው፡፡

Read 2761 times