Print this page
Sunday, 08 January 2017 00:00

በ‹‹እመጓ›› ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(1 Vote)

 እናት የማስታወቂያ ስራዎች ድርጅት ከጎተ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በወመዘክር አዳራሽ ‹‹እመጓ›› በተሰኘው የዶ/ር ዓለማየሁ ዋሴ መፅሀፍ ላይ ውይይት ያካሂዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ሲሆኑ በውይይቱ ላይ ፍላጎቱ ያለው ሁሉ እንዲሳተፍ አዘጋጁ ጋብዟል፡፡

Read 885 times