Sunday, 22 January 2017 00:00

"አርዑት" የግጥም መድበል ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

  በገጣሚ ተስፋ በላይነህ የተጻፉ ግጥሞችን የያዘ “አርዑት” የተሰኘ የግጥም መድበል ሰሞኑን ለገበያ ቀርቧል፡፡ መድበሉ ስለ ሰው ሰራሽና ስለ ተፈጥሮ ነጻነት የሚያወሱ ከ80 በላይ ፍልስፍናዊ ግጥሞችን ያካተተ ነው ተብሏል፡፡ ገጣሚው ለመድበሉ ርዕስነት የተጠቀመው “አርዑት” ፍቺው፤"መጥመጃ፣ መጠመጃ፣ ቀንበር፣ ህግ (ስርዓት)" የሚል መሆኑን በመግቢያው ላይ አስፍሯል፡፡ የመፅሐፉ መታሰቢያነት ለአንጋፋው ምሁር ፕ/ር መስፍን ወ/ማሪያምና ለመላው “ዞን ዘጠኝ” ነው ተብሏል፡፡  በ150 ገጾች የተቀነበበው የግጥም መድበሉ፤በኢንተርኔትም ጭምር እንደሚሸጥ የታወቀ ሲሆን  ለአገር ውስጥ በ49 ብር፣ለውጭ አገራት በ15 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 844 times