የደራሲ አክሊሉ ዘለቀ ስራ የሆነው ‹‹ሰው ስንት ያወጣል›› የተሰኘ መፅሀፍ ሰሞኑን ገበያ ላይ ዋለ። ደራሲው ስለ ልጅነት ትዝታቸው፣ ስለ ውትድርና አጀማመራቸውና የወትድርና ሕይወታቸው ከፍታና ዝቅታ ከከርቸሌ እስከ ዴዴሳ ስላሳለፉት እስር፣የተረኩበት ነው ተብሏል፡፡ መፅሀፉ በ208 ገፆች የተመጠነ ሲሆን በ91 ብር እና በ20 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና