የዛምቢያ መንግስት በህገወጥ መንገድ ወደ ግዛቴ ገብተዋል በሚል አስሯቸው የነበሩና በቅርቡ ይቅርታ ያደረገላቸውን 147 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከትናንት በስቲያ ወደ አገራቸው መመለሱን አስታውቋል፡፡
እነዚሁ 145 ወንድ እና 2 ሴት ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በአለማቀፉ የስደተኞች ድርጅት ድጋፍ ባለፈው ሃሙስ ተሲያት ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን፣ የአገሪቱ የስደተኞች ጉዳይ ቢሮ ማስታወቁን ዥንዋ ትናንት ዘግቧል፡፡
Published in
ዜና