የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር “የሂስ ጥበብ ሂደት በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ጥናታዊ ፅሁፍ ዛሬ
ከረፋዱ 3፡00 ጀምሮ በወመዘክር አዳራሽ ያቀርባል፡፡
በጥናቱ ላይ በርካታ የስነ ፅሁፍ ባለሙያዎች፣ ደራሲያንና አንባብያን ተገኝተው ውይይት እንደሚደረግበት ተጠቁሟል፡፡ በውይይቱ ፍላጎት ያለው ሁሉ እንዲገኝና ሀሳብ እንዲያዋጣ ደራሲያን ማህበር ጥሪ አቅርቧል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና