Saturday, 11 February 2017 13:34

‹የቤልሆር ሹመኞች›› ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(1 Vote)

ሚዩዚክ ሜይዴይ ከኢትዮጵስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በወመዘክር አዳራሽ፣ በአበበ አካ በተጻፈው ‹‹የቤልሆር ሹመኞች›› የተሰኘ መፅሐፍ ላይ ውይይት ያካሂዳል።
    ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት የቋንቋ መምህሩ አቶ ይድነቃቸው አለሙ ናቸው ተብሏል። ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ፣ ፍላጎት ያለው ሁሉ በፕሮግራሙ ላይ እንዲታደም ጋብዟል፡፡

Read 1111 times