ላለፉት 50 ዓመታት በፎቶግራፍ ባለሙያነት የሰሩትና ባለፈው መስከረም 6 ቀን 2009 ዓ.ም በድንገተኛ ህመም ሀይወታቸው ያለፈው አቶ ተሾመ ንጉሴ ነገ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ በአዳማ ኩሪፍቱ ሪዞርት በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚዘከሩ የፕሮግራሙ አስተባባሪዎች ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ በዕለቱ የህይወት ታሪካቸውን የሚያስቃኝ ዘጋቢ ፊልም ግጥምና የህይወት ታሪካቸው የሚቀርብ ሲሆን የፎቶግራፍ ስራዎቻቸውን ለእይታ በማቅረብም እንደሚዘከሩ ለማወቅ ተችሏል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል