Saturday, 25 February 2017 13:15

የአድዋ በዓልን የተመለከተ ድራማ ሰኞ ይመረቃል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(2 votes)


    የአድዋን ድል 121ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴርና በብሄራዊ ቴአትር ትብብር የተዘጋጀው ሙዚቃዊ ድራማ፤ የፊታችን ሰኞ ከቀኑ 9፡00 ጀምሮ በብሄራዊ ቴአትር አዳራሽ እንደሚመረቅ ተገለፀ፡፡ በምርቃት ስነ ስርዓቱ ላይ የ ባህልና ቱ ሪዝም ሚ ኒስትር ዶ /ር ሂ ሩት ወ / ማሪያም፣ በርካታ የኪነ- ጥበብ ባለሙያዎችና ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እንደሚታደሙም ለማወቅ ተችሏል፡፡

Read 821 times