በአካል ጉዳተኞች ላይ የሚሰሩ የ26 ድርጅቶች ጥምረት የሆነው “የኢትዮጵያ ናሽናል ዲሴቢሊቲ አክሽን ኔትወርክ (ኢንዳን)” የዓለም የሴቶች ቀንን (ማርች 8) ምክንያት በማድረግ የፊታችን አርብ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባህል ማዕከል የአካል ጉዳተኛ ሴቶች የዳንስ ትርኢት ያቀርባል፡፡ ለግማሽ ቀን በሚቆየው በዚህ የሴቶች ቀን አከባበር ላይ አካል ጉዳተኛ ሴቶች ያለባቸውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችና መፍትሄዎቻቸውን የሚመለከቱ ጥናታዊ ፅሁፎች የሚቀርቡ ሲሆን በፅሁፎቹ ላይ ውይይትና ሌሎች ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶችም ይቀርባሉ ተብሏል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል