በደራሲ አብይ ፈቅ ይበሉ የተፃፈው ‹‹ኪሩቤል›› የተሰኘ ረጅም ልብወለድ መፅሀፍ ዛሬ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ በደብረዳሞ ሆቴል እንደሚመረቅ የፕሮግራሙ አዘጋጅ አብይ ኢንተርናሽናል ፊልም ፕሮዳክሽን አስታወቀ፡፡
በፍቅር፣ በታማኝነት፣ በዓላማ ፅናትና በተንኮል ዙሪያ የሚያጠነጥነው መፅሀፉ፤ በ300 ገፆች ተመጥኖ ለአገር ውስጥ በ79 ብር ከ50 ሣንቲምና ለውጭ አገራት በ15 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡ ደራሲው ከዚህ ቀደም “ከሜዳሊያው በስተጀርባ” የተሰኘ መፅሀፍ ለንባብ ማብቃቱ ይታወሳል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Latest from Administrator
- Russia's meat grinder soldiers - 50,000 confirmed dead
- German spying: Two suspected spies arrested in avaria
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November