Saturday, 11 March 2017 12:06

‹‹ሸገር ታይምስ›› መፅሄት ዛሬ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

 በማትሪክስ ኢንተርቴይመንት የፕሬስ ስራዎች በየ15 ቀኑ እየታተመ ለንባብ የሚበቃው ‹‹ሸገር ታይምስ›› አዲስ መፅሄት ዛሬ ከቀኑ 11 ሰአት ጀምሮ በአቤም ሆቴል ይመረቃል፡፡ መፅሄቱ በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና
ኪነ-ጥበባዊ ጉዳዮች ላይ ሚዛናዊና ለአንባቢ የሚመጥኑ ዘገባዎችን እንደሚያቀርብ አዘጋጆቹ ገልፀዋል፡፡

Read 2360 times