በባህልና ቱሪዝም ባለሙያው ተስፋዬ ይመር የተፃፉ ከ50 በላይ ግጥሞችን ያካተተው ‹‹አዲስ መስመር›› የተሰኘ የግጥም መፅሀፍ ለንባብ በቃ፡፡ መድበሉ በፍቅር፣ በእውነትና በመተማመን ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ግጥሞችን የያዘ ሲሆን በ58 ገፆች ተቀንብቦ ለአገር ውስጥ በ40 ብር እና ለውጭ አገራት በ10 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡
በባህልና ቱሪዝም ባለሙያው ተስፋዬ ይመር የተፃፉ ከ50 በላይ ግጥሞችን ያካተተው ‹‹አዲስ መስመር›› የተሰኘ የግጥም መፅሀፍ ለንባብ በቃ፡፡ መድበሉ በፍቅር፣ በእውነትና በመተማመን ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ግጥሞችን የያዘ ሲሆን በ58 ገፆች ተቀንብቦ ለአገር ውስጥ በ40 ብር እና ለውጭ አገራት በ10 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡