Print this page
Monday, 20 March 2017 00:00

ማረሚያ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

    ባለፈው ሳምንት የጋዜጣው ዕትም “በማዕተብ ጉዳይ ከመምህሩ ጋር የተጋጨው ተማሪ ራሱን አጠፋ” በሚል ርዕስ በወጣው ዜና ላይ ተማሪው የጅማ ዩኒቨርሲቲ የመምህራን ኮሌጅ ተማሪ እንደሆነ የተገለፀው በስህተት ሲሆን ተማሪው በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ በሚተዳደር “የጅማ መምህራን ኮሌጅ” ይማር የነበረ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን፡፡ ለተፈጠረው ስህተት ውድ አንባቢያንንና የጅማ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብን ልባዊ ይቅርታ እንጠይቃለን፡፡

Read 1031 times
Administrator

Latest from Administrator