Print this page
Saturday, 18 March 2017 15:06

ከልብ አዝነናል!!

Written by 
Rate this item
(19 votes)

“ቆሼ” እየተባለ በሚጠራው ሥፍራ በደረሰው አደጋ በርካታ ወገኖቻችን ለህልፈት በመዳረጋቸው የተሰማንን ጥልቅ ሃዘን እየገለፅን፣ ለሟች ቤተሰቦችና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ መፅናናትን እንመኛለን፡፡ በተመሳሳይ በጋምቤላ ክልል፣ የደቡብ ሱዳን የሙርሌ ታጣቂዎች በፈፀሙት ጥቃት ህይወታቸውን ላጡ ኢትዮጵያውያን ጥልቅ ሀዘናችንን እየገለፅን፣ ለቤተሰቦቻቸው ፅናቱን እንመኛለን!! ታፍነው የተወሰዱትን 43 ህፃናትን
ለማስመለስም መንግስት የማያወላውል ቁርጠኝነቱን እንደሚያሳይም ተስፋ እናደርጋለን፡፡ ለአገራችን መልካሙን ዘመን ያምጣልን!!
                   አዲስ አድማስ - የእርስዎና የቤተሰብዎ

Read 3272 times
Administrator

Latest from Administrator