Print this page
Saturday, 01 April 2017 14:37

‹‹ቤት ያጣው ቤተኛ›› ላይ ነገ

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ውይይት ይደረጋል
እናት የማስታወቂያ ድርጅት፣ የጀርመን የባህል ማዕከልና ወመዘክር በትብብር በሚያዘጋጁት የንባብ ፕሮግራም ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ ‹‹ቤት ያጣው ቤተኛ››የተሰኘው የዮናስ ጎርፌ መፅሀፍ ላይ በወመዘክር አዳራሽ ውይይት ይካሄዳል፡፡ በዕለቱ የውይይት የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርበው የሙዚቃ ባለሙያው ሰርፀፍሬ ስብሀት እንደሆነ የገለፀው እናት የማስታወቂያ ድርጅት ፍላጎት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ ጋብዟል፡፡

Read 1448 times
Administrator

Latest from Administrator