69ኛው የግጥም በጃዝ ምሽት የፊታችን ረቡዕ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በዕለቱ ገጣሚና ደራሲ ነቢይ መኮንን፣ ደራሲና ፀሐፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ፣ ዶ/ር ኤሊያስ ሌዊ ዲስኩር የሚያቀርቡ ሲሆን አለማየሁ ታደሰ፣ አስቴር በዳኔ፣ ሽመልስ አበራና እታፈራሁ መብራቱ አጭር ተውኔት እንደሚያቀርቡ የፕሮግራሙ አዘጋጆች በላኩት መግለጫ አስታውቀዋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና