Monday, 10 April 2017 11:14

69ኛው የግጥም በጃዝ ምሽት ረቡዕ ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

  69ኛው የግጥም በጃዝ ምሽት የፊታችን ረቡዕ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በዕለቱ ገጣሚና ደራሲ ነቢይ መኮንን፣ ደራሲና ፀሐፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ፣ ዶ/ር ኤሊያስ ሌዊ ዲስኩር የሚያቀርቡ ሲሆን አለማየሁ ታደሰ፣ አስቴር በዳኔ፣ ሽመልስ አበራና እታፈራሁ መብራቱ አጭር ተውኔት እንደሚያቀርቡ የፕሮግራሙ አዘጋጆች በላኩት መግለጫ አስታውቀዋል፡፡

Read 796 times