69ኛው የግጥም በጃዝ ምሽት የፊታችን ረቡዕ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በዕለቱ ገጣሚና ደራሲ ነቢይ መኮንን፣ ደራሲና ፀሐፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ፣ ዶ/ር ኤሊያስ ሌዊ ዲስኩር የሚያቀርቡ ሲሆን አለማየሁ ታደሰ፣ አስቴር በዳኔ፣ ሽመልስ አበራና እታፈራሁ መብራቱ አጭር ተውኔት እንደሚያቀርቡ የፕሮግራሙ አዘጋጆች በላኩት መግለጫ አስታውቀዋል፡፡
69ኛው የግጥም በጃዝ ምሽት የፊታችን ረቡዕ ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በዕለቱ ገጣሚና ደራሲ ነቢይ መኮንን፣ ደራሲና ፀሐፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ፣ ዶ/ር ኤሊያስ ሌዊ ዲስኩር የሚያቀርቡ ሲሆን አለማየሁ ታደሰ፣ አስቴር በዳኔ፣ ሽመልስ አበራና እታፈራሁ መብራቱ አጭር ተውኔት እንደሚያቀርቡ የፕሮግራሙ አዘጋጆች በላኩት መግለጫ አስታውቀዋል፡፡