Print this page
Monday, 10 April 2017 11:16

በደበበ ሰይፉ የግጥም መድበሎች ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(2 votes)

  ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ነገ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ
ቤተ - መፃሕፍትና ቤተ - መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ፣ “ለራስ የተፃፈ ደብዳቤ” እና “የብርሃን ፍቅር” በተሰኙ
የገፃሚ ደበበ ሰይፉ የግጥም መድበሎች ላይ ውይይት ያካሂዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት ደራሲ
ዳንኤል ወርቁ እንደሆኑ የገለፀው ሚዩዚክ ሜይ ዴይ፤ ፍላጎት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፉ ጋብዟል፡፡

Read 2071 times
Administrator

Latest from Administrator