70ኛው ግጥምን በጃዝ ረቡዕ ግንቦት 2 ቀን 2009 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሠዓት ጀምሮ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡
በዚህ ምሽት ላይ የስነፅሁፍ ምሁሩ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ፣ ገጣሚ ተርጓሚና ጋዜጠኛ ነብይ መኮንን፣ ዲያቆን ዳንኤል ክብት፣ ፍቃዱ ተ/ ማርያም፣ ይታገሡ ጌትነት እና ኤልያስ ሽታሁን ይሣተፋሉ ተብሏል፡፡ በእለቱ በሽመልስ አበራ እና እታፈራሁ መብራቱ የተዘጋጀ አጭር ተውኔት እንደሚቀርብም ተጠቁሟል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና