በጋዜጠኛ ደራሲና የቋንቋ መምህር ደሳለኝ ማሰሬ የተሰነደው ‹‹የፍቅር ሳቅ›› የግጥም ስብስብ መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ መፅሀፉ ወጣቱን መሰረት ባደረጉ ማህበራዊ፣ ባህላዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ የሚያጠነጥኑ ከ60 በላይ ግጥሞችን ማካተቱ የመፅሀፉ አዘጋጅ ጋዜጠኛ የቋንቋ መምህርና ደራሲ ደሳለኝ ማስሬ
ለአዲስ አድማስ ገልጿል፡፡ በ96 ገፅ የተቀነበው መፅኀፉ በ40 ብር ከ50 ሳንቲም እየተሸጠ ሲሆን ደራሲው በቅርቡ ለንባብ የሚያበቃው የቋንቋ መፅሀፍ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑንም ገልጿል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Latest from Administrator
- የእስራኤል እና የኢራን ፍጥጫ
- Insights on Israel's Response: Interview with Mr. Tomer Bar-Lavi, Chargé d’Affaires at the Embassy of Israel to Ethiopia
- Barr, a vocal Trump critic, says he will ‘support the Republican ticket’ in November
- Iran president warns of ‘massive’ response if Israel launches ‘tiniest invasion’
- "አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል