የአንጋፋው ሀያሲ ዕዝራ አብደላ 1ኛ ሙት ዓመት መታሰቢያ ‹‹ዝክረ ዕዝራ›› ከነገ ወዲያ ሰኞ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ በዋቢሸበሌ ሆቴል አዳራሽ ይካሄዳል፡፡ የዕዝራ የቅርብ ወዳጆችና አድናቂዎች ባዘጋጁት በዚህ የመታሰቢያ ፕሮግራም ላይ ሃያሲውን የሚዘክሩ የተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚቀርቡ ከአዘጋጆቹ አንዱ የሆነው የእናት የማስታወቂያ ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ ጋዜጠኛ በፍቃዱ አባይ ለአዲስ አድማስ ጠቁሟል፡፡ በመታሰቢያ ፕሮግራሙ ላይ የእዝራ አድናቂዎች እንዲታደሙ ተጋብዘዋል፡፡
Sunday, 04 June 2017 00:00
‹‹ዝክረ ዕዝራ›› 1ኛ ሙት አመት ሰኞ ይከበራል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና