በኢትዮጵያ ሰዓሊያንና ቀራፂያን ማህበርና በፌደራል ሥነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ትብብር የተዘጋጀው ‹‹ሙስናን የሰበሩ ስዕሎች›› የተሰኘ የስዕል አውደርዕይ ዛሬ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ በብሄራዊ ቴአትር አርት ጋለሪ ይከፈታል፡፡ በአውደ ርዕዩ በሙስና ትግል ላይ ያነጣጠሩ የ20 ሰዓሊያን ስራዎች የሆኑ 60 ስዕሎች ለእይታ ይቀርባሉ፡፡
Saturday, 03 June 2017 00:00
‹ሙስናን የሰበሩ ስዕሎች›› የስዕል ኤግዚቢሽን ዛሬ ይከፈታል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና