‹‹Tower in the sky›› (ማማ በሰማይ) በተሰኘው መፅሐፏ የታወቀችው የቀድሞ የኢህአፓ ታጋይ የህይወት ተፈራ ‹‹Mine to Win›› መጽሐፍ ‹‹ኅሠሣ›› በሚል ርዕስ ወደ አማርኛ ተተረጎመ፡፡ በተርጓሚ ህይወት ታደሰ የተተረጎመው መፅሐፉ፤ የፊታችን ሰኞ ለገበያ ይቀርባል ተብሏል። በ182 ገፆች የተቀነበበው ‹‹ኅሠሣ››፤ በ120 ብር እንደሚሸጥ ለማወቅ ተችሏል፡፡
Sunday, 04 June 2017 00:00
የህይወት ተፈራ ‹‹Mine to Win›› ወደ አማርኛ ተተረጎመ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና