Saturday, 24 June 2017 11:39

‹‹የተበዳይ ዳኛ›› መፅሐፍ ዛሬ ይመረቃል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(1 Vote)

    የደራሲ እመቤት ተሾመ አጫጭር ልቦለዶችና ግጥሞች ስብስብን ያካተተው ‹‹የተበዳይ ዳኛ መፅሐፍ ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ አምስት ኪሎ በሚገኘው ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በምርቃቱ ላይ የተለያዩ የኪነ ጥበብ ስራዎች ይቀርባሉ ተብሏል፡፡ 45 ገፆች ያሉት መፅሐፉ በ60 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 1410 times