ራሷ አስቴር በዳኔ፣ አለባቸው መኮንን፣ ህፃን ናታን ዳዊት፣ ደሳለኝ ኃይሉ፣ ማህሌት ደምሴ እና ሌሎች ተውነዋል፡፡ አስቴር ካሁን ቀደም “ፍርቱና” የተባለ ፊልም ለተመልካች ያቀረበች ሲሆን “Mother or…” “Phenomenon” እና “One Day” የተሰኙ የእንግሊዝኛ ፊልሞች በማቅረብ እንዲሁም የሕፃናትና የግጥም መፃሕፍት በመፃፍም ትታወቃለች፡፡
አስቴር ሰሞኑን ደግሞ በመደበኛ መርሐ ግብር ተወዳድራ አልፋ ትምህርት እስኪጀመር እየተጠባበቀች ነው ፡፡