Saturday, 01 July 2017 14:48

በ“አለመኖር” መፅሐፍ ላይ ነገ ውይይት ይደረጋል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

  እናት የማስታወቂያ ድርጅት ከጀርመን የባህል ማዕከል (ጎተ) ጋር በመተባበር ነገ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ ቤተ መፃህፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ “አለመኖር” በተሰኘው የዶ/ር ዳዊት ወንድም አገኝ መፅሐፍ ላይ ውይይት ያካሂዳል፡፡ በእለቱ ለውይይት የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት የስነ-ፅሁፍ ባለሙያው አቶ በአካል ንጉሴ እንደሆኑ የገለፀው እናት የማስታወቂያ ድርጅት ፍላጎት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርቧል፡፡

Read 1021 times