Print this page
Monday, 03 July 2017 00:00

“የሰለጠነ ማህበራዊ ሰው” መፅሐፍ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የስራ አመራር መፅሐፍትን በመፃፍ የሚታወቁት በአቶ እሸቱ እንደሻው የተፃፈውና መልካም ባህሎችና ልምዶች ላይ የተመሰረተ የሰለጠነ ማህበራዊ ስርዓት መገንባትን ዓላማው አድርጎ የተፃፈው “የሰለጠነ ማህበራዊ ሰው” መፅሐፍ የዛሬ ሳምንት ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጀምሮ በራስ ሆቴል አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የተለያዩ ኪነ ጥበባዊ ስራዎችና በመፅሐፉ ላይ ዳሰሳ ይቀርባልም ተብሏል። መፅሐፉ የሳይንስና ቴክኖሎጂ እመርታን፣ ስኬትን፣ደስታን፣ ምሳሌያዊ አነጋገሮችን፣ ፍቅርና ቤተሰብን የሚዳስሱ ሀሳቦችንና ተያያዥ ጉዳዮችን ይዟል፡፡ 112 ገፆች ያሉት ይኸው መፅሃፍ በ80 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 2236 times
Administrator

Latest from Administrator