Print this page
Thursday, 05 April 2012 13:01

“መንታ ስሜት” መፅሐፍ ይመረቃል

Written by  መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
Rate this item
(0 votes)

በቅርቡ ለንባብ የበቃው የመምህር ጌታቸው አበበ ልቦለድ መፅሐፍ እንደሚመረቅ የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር አስታወቀ፡፡ “መንታ ስሜት” በሚል ርእስ የሚታወቀው መፅሐፍ በመጪው ረቡዕ ከቀኑ 10 ሰዓት የሚመረቀው ፒያሳ ባለው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል ፑሸኪን አዳራሸ ነው፡፡

 

 

Read 1243 times Last modified on Thursday, 05 April 2012 13:03