በቅርቡ ለንባብ የበቃው የመምህር ጌታቸው አበበ ልቦለድ መፅሐፍ እንደሚመረቅ የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር አስታወቀ፡፡ “መንታ ስሜት” በሚል ርእስ የሚታወቀው መፅሐፍ በመጪው ረቡዕ ከቀኑ 10 ሰዓት የሚመረቀው ፒያሳ ባለው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል ፑሸኪን አዳራሸ ነው፡፡
በቅርቡ ለንባብ የበቃው የመምህር ጌታቸው አበበ ልቦለድ መፅሐፍ እንደሚመረቅ የኢትዮጵያ ደራስያን ማህበር አስታወቀ፡፡ “መንታ ስሜት” በሚል ርእስ የሚታወቀው መፅሐፍ በመጪው ረቡዕ ከቀኑ 10 ሰዓት የሚመረቀው ፒያሳ ባለው የሩስያ የሳይንስና ባህል ማዕከል ፑሸኪን አዳራሸ ነው፡፡