ማይና ፕሮሞሽንና ኢንተርቴይመንት ከኢትዮጵያ ሆቴል ጋር በመተባበር በጋራ የሚያዘጋጁት ሰባተኛው ዙር ‹‹ህብረ-ትርኢት›› የኪነ ጥበብ ምሽት የፊታችን አርብ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ ይካሄዳል፡፡ በምሽቱ ወግ፣ ግጥም በጃዝ፣ አጭር ኮሜዲ ተውኔትና ሙዚቃ የሚቀርብ ሲሆን አንጋፋና ወጣትየኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ስራዎቻቸውን እንደሚያቀርቡ አዘጋጁ ማይና ፕሮሞሽንና ኢንተርቴይመንት ለአዲስ አድማስ ገልጿል፡፡
ማይና ፕሮሞሽንና ኢንተርቴይመንት ከኢትዮጵያ ሆቴል ጋር በመተባበር በጋራ የሚያዘጋጁት ሰባተኛው ዙር ‹‹ህብረ-ትርኢት›› የኪነ ጥበብ ምሽት የፊታችን አርብ ከቀኑ 11፡30 ጀምሮ ይካሄዳል፡፡ በምሽቱ ወግ፣ ግጥም በጃዝ፣ አጭር ኮሜዲ ተውኔትና ሙዚቃ የሚቀርብ ሲሆን አንጋፋና ወጣትየኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ስራዎቻቸውን እንደሚያቀርቡ አዘጋጁ ማይና ፕሮሞሽንና ኢንተርቴይመንት ለአዲስ አድማስ ገልጿል፡፡