ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በብሄራዊ ቤተ-
መፅሀፍትና ቤተ- መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ‹‹ኃሠሣ››በተሰኘው መፅሀፍ ላይ ውይይት ያካሂዳል፡፡
ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የውጭ ቋንቋዎችና ስነ-ፅሁፍ ምሩቅ መሪ ጌታ
ፅጌ መዝቡ ሲሆኑ አዘጋጁ በውይይቱ ላይ ፍላጎት ያለው እንዲሳተፍ ጋብዟል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና