Print this page
Saturday, 29 July 2017 12:24

‹‹ታላቁ ተቃርኖ›› መፅሐፍ ገበያ ላይ ዋለ

Written by 
Rate this item
(4 votes)

 ‹‹ታላቁ ተቃርኖ›› የተሰኘ ፖለቲካዊ መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ ደራሲው ከቅርብ አመታት ወዲህ ታሪካዊ ልቦለድ ተብሎ በሚጠራው የስነ-ፅሁፍ ዘርፍ ተቀባይነት ያገኙትን ‹‹አውሮራ››፣ ‹‹የቀሳር እንባ›› እና ‹‹የሱፍ አበባ›› የተሰኙ በኢትዮ ኤርትራ፣ ጉዳይ፣ በኮሎኔል መንግስቱ ሀይለማሪያምና በኢህአፓ ዋና ዋና መስራቾች ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ታሪኮች ያስነበቡ ሲሆን የአሁኑ ስራቸው ከታሪክ ልቦለድ ዘውግ ወጣ ብሎ አገሪቱ የገባችበትን ወቅታዊ የፖለቲካ ምስቅልቅል፣ ከስር መሰረቱ የሚተነትን ነው ተብሏል፡፡ በ400 ገፆች የተቀነበበው መፅሀፉ፤ በ119 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 2354 times
Administrator

Latest from Administrator