ማይና ፕሮሞሽን ኢንተርቴይመንት ከኢትዮጵያ ሆቴል ጋር በመተባበር የሚያዘጋጀው ወርሃዊው “ህብረ ትርዒት”፣ የኪነ ጥበብ ምሽት የፊታችን አርብ ከ11፡30 ጀምሮ በኢትዮጵያ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በዕለቱ አጭር ኮሜዲ ተውኔት፣ ግጥም በጃዝ፣ ወግ፣ ሙዚቃና ስታንዳፕ ኮሜዲ እንደሚቀርቡ ማይና ፕሮሞሽንና ኢንተርቴይመንት ለአዲስ አድማስ አስታውቋል፡፡
ማይና ፕሮሞሽን ኢንተርቴይመንት ከኢትዮጵያ ሆቴል ጋር በመተባበር የሚያዘጋጀው ወርሃዊው “ህብረ ትርዒት”፣ የኪነ ጥበብ ምሽት የፊታችን አርብ ከ11፡30 ጀምሮ በኢትዮጵያ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በዕለቱ አጭር ኮሜዲ ተውኔት፣ ግጥም በጃዝ፣ ወግ፣ ሙዚቃና ስታንዳፕ ኮሜዲ እንደሚቀርቡ ማይና ፕሮሞሽንና ኢንተርቴይመንት ለአዲስ አድማስ አስታውቋል፡፡