Monday, 11 September 2017 00:00

74ኛው ጦቢያ ግጥምን በጃዝ ረቡዕ ይካሄዳል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(2 votes)

 74ኛው ዙር ጦቢያ ግጥምን በጃዝ ምሽት የፊታችን ረቡዕ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡
በዕለቱ ገጣሚያኑ ነብይ መኮንን፣ ትዕግስት ማሞ፣ ምስራቅ ተረፈ፣ ዮሃንስ ገ/መድህን፣ መንግስቱ ዘገየ እና ሌሎችም ስራዎቻቸውን የሚያቀርቡ ሲሆን በመጋቢ ሀዲስ ሮዳስ ታደሰ ዲስኩር፣ አጭር ተውኔት ደግሞ በአርቲስት ሽመልስ አበራና በእታፈራሁ መብራቱ ለታዳሚ እንደሚቀር ታውቋል፡፡ መድረኩን ጋዜጠኛ ጌጡ ተመስገን ይመራዋልም ተብሏል፡፡

Read 2899 times