Saturday, 16 September 2017 00:00

በአፄ ቴዎድሮስ ዜና መዋዕሎች ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

      ሚዩዚክ ሜይዴይ ከኢትዮጵስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በብሄራዊ ቤተ መፃህፍትና ቤተመዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ፣ በአለቃ ዘነበ እና በአለቃ ወልደማሪያም በተፃፉ የአፄ ቴዎድሮስ ዜና መዋዕሎች ላይ ውይይት ያካሂዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት ገጣሚና ደራሲ ይታገሱ ጌትነት ሲሆን በዝግጅቱ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት ያለው ሁሉ እንዲሳተፍ ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ጋብዟል፡፡

Read 2060 times