በደራሲ ካሳሁን ንጉሴ የተሰናዳውና መቼቱን ጎጃም ላይ ያደረገው ጥልፍልፍ መፅሀፍ፣ ለንባብ በቃ፡፡
መጽሐፉ፣ በቤተሰብ መበተን፣በራስ ትግልና በተለያዩ የህይወት ጉዞ ላይ ተጠምዶ ያለፈን ወጣት የሚያስቃኝ
ነው፤ ተብሏል፡፡ በ320 ገፅ ጥልፍልፍ ልቦለድ መጽሐፍ ለንባብ በቃ የተቀነበበ ሲሆን፣ በ95 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
Monday, 25 September 2017 12:42
ጥልፍልፍ ልቦለድ መጽሐፍ ለንባብ በቃ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና