Monday, 25 September 2017 12:43

“ቀዳማዊቷ እመቤት” ለንባብ በቃ

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(4 votes)

በዕውቁ ደራሲ ኸርቪንግ ዋላስ፣ “The second lady” በሚል ለንባብ የበቃውና በአብዱልመናን በሽር፣“ቀዳማዊቷ እመቤት” በሚል ወደ አማርኛ የተመለሰው ልቦለድ መፅሀፍ ለንባብ በቃ፡፡መፅሀፉ፣ ከኸርቪንግ ዋላስ፣ 33 ትልልቅ መፅሀፎች ውስጥ መሳጩና ልብ አንጠልጣዩ መሆኑ ተገልጿል።በ319 ገፅ የተቀበበው መፅሀፉ፣ በ71 ብር እየተሸጠ ይገኛል፡፡

Read 3630 times