75ኛው የ“ግጥም በጃዝ” ምሽት የፊታችን ረቡዕ ከ11፡30ነ ጀምሮ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በምሽቱ ዶ/ር መስፍን አርአያ፣ ግርማ ይፍራሸዋ፣ ሽመልስ አበራ፣ እታፈራሁ መብራቱ፣ ሰለሞን ሳህሌ፣ መርድ ተስፋዬ፣ መስፍን ወልደማርያም ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ ተብሏል፡፡
75ኛው የ“ግጥም በጃዝ” ምሽት የፊታችን ረቡዕ ከ11፡30ነ ጀምሮ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በምሽቱ ዶ/ር መስፍን አርአያ፣ ግርማ ይፍራሸዋ፣ ሽመልስ አበራ፣ እታፈራሁ መብራቱ፣ ሰለሞን ሳህሌ፣ መርድ ተስፋዬ፣ መስፍን ወልደማርያም ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ ተብሏል፡፡