Print this page
Saturday, 07 October 2017 15:02

75ኛው “የግጥም በጃዝ”ምሽት ረቡዕ ይካሄዳል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(0 votes)

75ኛው የ“ግጥም በጃዝ” ምሽት የፊታችን ረቡዕ ከ11፡30ነ ጀምሮ በራስ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በምሽቱ ዶ/ር መስፍን አርአያ፣ ግርማ ይፍራሸዋ፣ ሽመልስ አበራ፣ እታፈራሁ መብራቱ፣ ሰለሞን ሳህሌ፣ መርድ ተስፋዬ፣ መስፍን ወልደማርያም ሥራዎቻቸውን ያቀርባሉ ተብሏል፡፡

Read 2510 times