Saturday, 07 October 2017 15:00

“የግዜሩ ቀን” መድበል ነገ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሚያጠነጥኑ የግጥሞችና የአጫጭር ልቦለዶችን ስብስብ ያካተተው የደራሲ አማን እንድሪስ “የግዜሩ ቀን”የተሰኘ መፅሐፍ፣ ነገ ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር አዳራሽ ይመረቃል፡፡ከምረቃው በተጨማሪ በመፅሐፉ ላይ ዳሰሳ የሚደረግ ሲሆን ገጣሚያኑ ከፈለኝ ባዘዘው፣በላይ በቀለ ወያ፣ ሚካኤል ምናሴ፣ መኳንንት መንግስቱና ዶ/ር ሀብታሙ ፍቃዱ ከመፅሐፉ የተመረጡ ግጥሞችንና የራሳቸውን ስራዎች ለታዳሚያን እንደሚያቀርቡ ተገልጿል፡፡ በ119 ገፆች የተቀነበበው መፅሐፉ፤ በ41 ብር ከ80 ሳንቲም እየተሸጠ ነው፡፡

Read 1047 times