Print this page
Saturday, 14 October 2017 15:49

“የኢትዮጵያ ፍልስፍና” ነገ ለውይይት ይቀርባል

Written by 
Rate this item
(2 votes)

 ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻህፍት ንባብና ውይይት ፕሮግራም ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር፣ በብሩህ ዓለምነህ በተጻፈው “የኢትዮጵያ ፍልስፍና” በተሰኘው መጽሐፍ ላይ በነገው ዕለት ከ8 ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ ቤተ መጻህፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ (ወመዘክር) አዳራሽ ውይይት ያካሂዳል፡፡ ለውይይቱ መነሻ ሃሳብ የሚያቀርቡት የህግ ባለሙያው አቶ ውብሸት ሙላት ሲሆኑ ፍላጎት ያለው ሁሉ በውይይቱ ላይ እንዲታደም ሚዩዚክ ሜይዴይ ጋብዟል፡፡

Read 2812 times
Administrator

Latest from Administrator