ሚዩዚክ ሜይዴይ ከኢትዮጵስ ኮሌጅ ገር በመተባበር ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ የአርክቴክት ሚካኤል ሽፈራው “ምስጢረኛው ባለቅኔ” የተሰኘ መፅሐፍ ላይ በብሔራዊ ቤተ-መፃህፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ውይይት ያካሂዳል፡፡
ለውይይቱ የመነሻ ሃሳብ የሚያቀርቡት ጋዜጠኛ ተፈሪ መኮንን ሲሆኑ ፍላጎት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ ሚዩዚክ ሜይ ዴይ ጋብዟል፡፡
Saturday, 28 October 2017 10:49
በ“ሚስጥረኛው ባለቅኔ” ላይ ነገ ውይይት ይደረጋል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና