Saturday, 04 November 2017 11:52

11ኛው “ህብረ ትርኢት” የጥበብ ምሽት ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(2 votes)

 ማይና ፕሮሞሽን ኢንተርቴይንመት ከኢትዮጵያ ሆቴል ጋር በመተባበር የሚያካሂደው 11ኛው “ህበረት ትርኢት” የኪነ - ጥበብ ምሽት የፊታችን አርብ ከምሽቱ 11፡30 ጀምሮ በኢትዮጵያ ሆቴል ይካሄዳል፡፡
 ዝግጅቱ አጭር ኮሜዲ፣ ግጥም በጃዝ፣ ወግ፣ ሙዚቃና ስታንዳፕ ኮሜዲ የሚያካትት ሲሆን በዚህ ደማቅና የመማሪያ መድረክ ላይ ፍላጎት ያለው እንዲሳተፍ አዘጋጁ ጥሪ አቅርቧል፡፡

Read 898 times