ማይና ፕሮሞሽን ኢንተርቴይንመት ከኢትዮጵያ ሆቴል ጋር በመተባበር የሚያካሂደው 11ኛው “ህበረት ትርኢት” የኪነ - ጥበብ ምሽት የፊታችን አርብ ከምሽቱ 11፡30 ጀምሮ በኢትዮጵያ ሆቴል ይካሄዳል፡፡
ዝግጅቱ አጭር ኮሜዲ፣ ግጥም በጃዝ፣ ወግ፣ ሙዚቃና ስታንዳፕ ኮሜዲ የሚያካትት ሲሆን በዚህ ደማቅና የመማሪያ መድረክ ላይ ፍላጎት ያለው እንዲሳተፍ አዘጋጁ ጥሪ አቅርቧል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና