የኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር “በኢትዮጵያ ሕዳሴ ሕዝባዊ ንቅናቄ የኪነጥበብ ፌስቲቫል” በሚል ርእስ ዝግጅት እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ዛሬ በሚጀመረው ዝግጅት ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፣ የሴቶች ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር እና ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር በመተባበር አሰናድተውታል፡፡ ዝግጅቱ እስከ መጪው ሰኞ ሳምንት ለሕዝብ ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር “በኢትዮጵያ ሕዳሴ ሕዝባዊ ንቅናቄ የኪነጥበብ ፌስቲቫል” በሚል ርእስ ዝግጅት እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ዛሬ በሚጀመረው ዝግጅት ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፣ የሴቶች ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር እና ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር በመተባበር አሰናድተውታል፡፡ ዝግጅቱ እስከ መጪው ሰኞ ሳምንት ለሕዝብ ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡