Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62
Saturday, 14 April 2012 12:47

በብሔራዊ ትያትር “የሕዳሴ ኪነጥበባዊ ዝግጅት ይቀርባል”

Written by 
Rate this item
(0 votes)

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር “በኢትዮጵያ ሕዳሴ ሕዝባዊ ንቅናቄ የኪነጥበብ ፌስቲቫል” በሚል ርእስ ዝግጅት እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ዛሬ በሚጀመረው ዝግጅት ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር፣ የሴቶች ሕፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር እና ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር በመተባበር አሰናድተውታል፡፡ ዝግጅቱ እስከ መጪው ሰኞ ሳምንት ለሕዝብ ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡

 

 

Read 1753 times Last modified on Saturday, 14 April 2012 12:49