Saturday, 25 November 2017 10:34

“በኢትዮጵያዊነት አሰባሳቢ ማንነት በአንድ አገር ልጅነት” ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(2 votes)

   ሚዩዚክ ሜይዴይ፣ ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ “ኢትዮጵያዊነት አሰባሳቢ ማንነት በአንድ አገር ልጅነት” በተሰኘው የደራሲ የሱፍ ያሲን መፅሐፍ ላይ በብሄራዊ ቤተ-መፃህፍትና ቤተ- መዛግብት ኤጀንሲ (ወመዘክር) አዳራሽ ውይይት ያካሂዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት የፖለቲካል ሳይንስ ባለሙያው አቶ ኤፍሬም ቦተሬ ሲሆኑ ፍላጎት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ ተጋብዟል፡፡

Read 1637 times